Views: 0
ካራት ፣ ሰኔ፦21/2017 ዓ.ም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ አመራሮችና ሠራተኞች በካራት ከተማ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አካሄደዋል።
በተከላዉ መርሀ ግብር ላይ የቢሮው አመራሮች፣ ማኔጅመንት አካላትና አጠቃላይ ባለሙያዎች ተገኝተዉ አሻራቸውን አሳርፍዋል።
Views: 0
ካራት ፣ ሰኔ፦21/2017 ዓ.ም የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ አመራሮችና ሠራተኞች በካራት ከተማ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር አካሄደዋል።
በተከላዉ መርሀ ግብር ላይ የቢሮው አመራሮች፣ ማኔጅመንት አካላትና አጠቃላይ ባለሙያዎች ተገኝተዉ አሻራቸውን አሳርፍዋል።